ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 21:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የአዳም ልጆች ነንና፥ በጎ ሥራንና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም ሁሉ እንሠራ ዘንድ በመልኩና በምሳሌው ፈጥሮናልና አይንቀንም። ምዕራፉን ተመልከት |