Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 21:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 በፍ​ር​ዱና በሕጉ ይኖሩ ዘንድ፥ ጣዖት ከማ​ማ​ለክ፥ ሙቶ ያደ​ረ​ው​ንና አባላ የተ​መ​ታ​ውን ከመ​ብ​ላ​ትም፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ ለሚ​ኖ​ሩና እንደ ሠራ​ላ​ቸው ከክፉ ሥራ ሁሉ ለሚ​ርቁ ለሰው ልጆች ከማ​ይ​ገ​ባው ሁሉ ፈጽ​መው ይርቁ ዘንድ አዘ​ዛ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 21:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች