ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 20:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ድጥም ቢሆን፥ ጐጣጕጥም ቢሆን፥ ጨለማም ቢሆን፥ እሾህም፥ አሜኬላም ቢሆን፥ የባሕር ጥልቅም ቢሆን፥ የጕድጓድም ጥልቅ ቢሆን እኛን የሚወስዱበትን ጎዳናውን በማናውቅበት ጊዜ። ምዕራፉን ተመልከት |