ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 17:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 መሬትም ውኃን ከጠጣች በኋላ ሥርን ታስገኛለች፤ ጫፏም ወደ ላይ ከፍ ከፍ ትላለች፤ እግዚአብሔርም የባረካትን ያህል ታፈራለች። ምዕራፉን ተመልከት |