ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 17:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 እግዚአብሔርም ፈቃዱን በሚያደርጉና የሙታንን ትንሣኤ በሚያምኑ ስሙ ይመሰገን ዘንድ በወይን ግንድና በፍሬዋ እንዲሁ አደረገ። ምዕራፉን ተመልከት |