ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 15:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በሰማያትም በትንሣኤ ቀን ባለጸጎች በሚደኸዩበት ጊዜ ለአባቶቻቸው የማለላቸውን መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |