ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 15:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ዋጋቸውን ያገኙም ደስ የሚሰኙባት ቀን ናትና፥ ክፉውንም የተቀበሉ የሚያዝኑባት ቀን ናትና። ሙታን አይነሡም እያሉ መጻሕፍትን የሚያሳብሉትም ያያሉ። ምዕራፉን ተመልከት |