ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 14:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 እነዚያም የበሏት እንደ ሣር ይሆናሉና፥ እንዳልተፈጠሩም ትቢያ ይሆናሉና ዐመድ ይሆናሉ፤ ፍለጋቸውም አይገኝም። የፈረሱ ሥጋዎች የት ይገኛሉ? ምዕራፉን ተመልከት |