ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 14:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከእግዚአብሔር እጅ አታመልጥምና እንደዚህ አታስብ፤ ሳትወድ ትነሣለህ፤ በሞትህም ጊዜ የተያዝህባት የሲኦል ገመድ በአንገትህ አለችና ሳትወድ ይፈረድብሃል። ምዕራፉን ተመልከት |