Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 13:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ስለ​ዚ​ህም በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ ቀን በነ​ፍ​ስና በሥጋ ደስ እን​ደ​ሚ​ያ​ሰ​ኛ​ቸው ዐው​ቀው ሚስ​ትና ልጆች እያ​ሏ​ቸው የዚ​ህን ዓለም ጣዕ​ምና የሞ​ትን ምሬት አላ​ወ​ቁም፤ በኋ​ለ​ኛ​ዪ​ቱም ቀን በነ​ፍ​ስና በሥጋ ትን​ሣኤ እን​ዲ​ደ​ረግ ዐው​ቀው ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን ለሞት ሰጡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 13:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች