ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 12:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እንዲህም አለ፥ “ዘመኔ እንደ ሰማይ ዘመን ሆነ፤ ፀሐይንም የማወጣ እኔ ነኝ፤ እስከ ዘለዓለምም ድረስ አልሞትም።” ምዕራፉን ተመልከት |