ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 11:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የሚገዳደሩ ግን ምድር እንዳሰጠመቻቸው እንደ ቆሬ ልጆች ይሆናሉ፤ እንዲሁም ኃጥኣን እስከ ዘለዓለም ድረስ መውጫ ወደሌላት ወደ ገሃነም እሳት ይገቡ ዘንድ አላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |