ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 11:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በፊትህ በድያለሁና ኀጢአተኛ የምሆን እኔን ባርያህን ይቅር በለኝ፤ አንተ መሓሪ ነህና፥ ይቅር ባይም ነህና ለእነርሱም አስተስርይላቸው።” ምዕራፉን ተመልከት |