Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 11:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሰው ሙሴን አስ​በው፤ በጸ​ሎ​ቱና በት​ሕ​ት​ናው ይህን ያህል ሕዝ​ቡን ሲጠ​ብቅ አል​ተ​በ​ሳ​ጨም፥ አላ​ጠ​ፋ​ምም፤ ነገር ግን ላሙ​ትና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ንድ ጊዜ ያጠ​ፋ​ቸው ዘንድ ለወ​ደደ ለወ​ን​ድ​ሙና ለእ​ኅቱ በየ​ዋ​ህ​ነቱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን እን​ዲህ ሲል አስ​ተ​ሰ​ረ​የ​ላ​ቸው፥ “አቤቱ ወገ​ኖ​ችህ በፊ​ትህ በድ​ለ​ዋ​ልና ወገ​ኖ​ች​ህን ይቅር በል፤ ቸልም አት​በል፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 11:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች