ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 10:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በጠላቶቻቸውም እጅ ያጠፋቸው አሉ፤ መከራ ያጸኑባቸው ክፉዎች ጠላቶችን አምጥቶ ነገሥቶቻቸውን ከካህናቶቻቸውና ከነቢያቶቻቸው ጋራ ማረኳቸው። ምዕራፉን ተመልከት |