ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 10:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሚመርቅህም ሁሉ የተመረቀ ነው፤ ያለ ፍርድም የሚረግምህ የተረገመ ነው፤ እግዚአብሔር አንተን ይወድህ ዘንድ ጎዳናህንና ሥራህን አከናውን። ምዕራፉን ተመልከት |