ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 1:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በእግዚአብሔር ሕዝብም ላይ ክፉን ስለ አደረጉ ደስ እያላቸው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፤ ከቅድስት ከተማ የማረኩትንም ምርኮ ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከት |