2 ነገሥት 17:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 ነገር ግን እነርሱ እንደሚያደርጉት ልማዳቸውን አትስሙ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም40 ነገር ግን በቀደመው ልማዳቸው ጸኑ እንጂ አልተመለሱም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ነገር ግን እነዚያ አሕዛብ ይህን መስማት ትተው አሮጌ ልማዳቸውን ተከተሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 ነገር ግን እነዚያ አሕዛብ ይህን መስማት ትተው አሮጌ ልማዳቸውን ተከተሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)40 ነገር ግን እንደ ቀደመው ልማዳቸው አደረጉ እንጂ አልሰሙም። ምዕራፉን ተመልከት |