ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:57 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)57 በነቢዩ በኤርምያስ አፍ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይደርስ ዘንድ፥ ፋርሳውያን መግዛት እስከ ጀመሩበት ድረስ ለእርሱና ለልጆቹ አገልጋዮች ሆኑ። ምዕራፉን ተመልከት |