1 ጢሞቴዎስ 5:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ቅምጥሊቱ ግን በሕይወትዋ ሳለች የሞተች ናት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ምድራዊ ደስታን የምትሻዋ መበለት ግን በሕይወት ብትኖርም የሞተች ናት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ለዚህ ዓለም ደስታ የምትኖር መበለት ግን በሕይወትዋ ሳለች እንኳ የሞተች ናት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የዚህን ዓለም ደስታ ብቻ የምትወድ መበለት ግን በቁሟ የሞተች ናት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ቅምጥሊቱ ግን በሕይወትዋ ሳለች የሞተች ናት። ምዕራፉን ተመልከት |