1 ሳሙኤል 18:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የሳኦልም ብላቴኖች፦ ዳዊት እንዲህ ብሎ ተናገረ ብለው ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የሳኦል ባለሟሎችም ዳዊት ያላቸውን በነገሩት ጊዜ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የሳኦል ባለሟሎችም ዳዊት ያላቸውን ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ባለሟሎቹም ከዳዊት ያገኙትን መልስ ለሳኦል ነገሩት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የሳኦልም ባሪያዎች፦ ዳዊት እንዲህ ብሎ ተናገረ ብለው ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከት |