Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




1 ነገሥት 21:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 ወልደ አዴ​ርም፥ “አባቴ ከአ​ባ​ትህ የወ​ሰ​ዳ​ቸ​ውን ከተ​ሞች እመ​ል​ስ​ል​ሃ​ለሁ፤ አባቴ በሰ​ማ​ርያ እን​ዳ​ደ​ረገ አን​ተም በደ​ማ​ስቆ መን​ገድ ታደ​ር​ጋ​ለህ” አለው። አክ​ዓ​ብም፥ “እኔም በዚህ ቃል ኪዳን እሰ​ድ​ድ​ሃ​ለሁ” አለ። ከእ​ር​ሱም ጋር ቃል ኪዳን አድ​ርጎ ሰደ​ደው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 ወልደ አዴርም፦ አባቴ ከአባትህ የወሰዳቸውን ከተሞች እመልስልሃለሁ፤ አባቴ በሰማርያ እንዳደረገ አንተ በደማስቆ ገበያ ታደርጋለህ አለው። አክዓብም፦ እኔም በዚህ ቃል ኪዳን እሰድድሃለሁ አለ። ከእርሱም ጋር ቃል ኪዳን አድርጎ ሰደደው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




1 ነገሥት 21:34
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች