ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 9:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ለዘለዓለሙ በዚሁ እኖራለሁ እንጂ እንግዲህ ወዲህ ወደ ሀገሬ እንዳልመለስ ቈረጥሁ፤ ሁልጊዜ እጾማለሁ፤ እስክሞትም ድረስ አለቅሳለሁ እንጂ እህል አልበላም፤ ውኃም አልጠጣም።” ምዕራፉን ተመልከት |