Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 9:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ግና​ያቱ እንደ ጠፋ፥ ምስ​ጋ​ና​ችን እንደ ቀረ፥ ዘመራ ዘው​ዳ​ችን እንደ ወደቀ፥ የመ​ቅ​ረ​ዛ​ችን መብ​ራት እንደ ጠፋ፥ የቃል ኪዳ​ና​ችን ታቦት እንደ ተማ​ረ​ከች፥ ንዋየ ቅድ​ሳ​ታ​ችን እን​ዳ​ደፈ፥ ስማ​ችን እንደ ረከሰ፥ ጌቶ​ቻ​ችን እንደ ተዋ​ረዱ፥ ካህ​ኖ​ቻ​ችን እንደ ተቃ​ጠሉ፥ ሌዋ​ው​ያ​ኖ​ቻ​ችን እንደ ተማ​ረኩ፥ ደና​ግ​ሎ​ቻ​ችን እንደ ተገ​ደሉ፥ ሚስ​ቶ​ቻ​ች​ንን እንደ ቀሙን፥ ጻድ​ቃ​ኖ​ቻ​ችን እንደ ተጐ​ተቱ፥ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ችን እንደ ተገዙ፥ ወን​ዶች ልጆ​ቻ​ችን እንደ ተቀሙ፥ አር​በ​ኞ​ቻ​ችን እንደ ደከሙ አታ​ዪ​ምን?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ዕዝራ ሱቱ​ኤል 9:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች