ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 8:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ከነገርሁህ ሥቃይ የሚድን እርሱ ብቻ ነው፤ ከዚህ ዓለም ለእኔ በለየኋት በምድሬና በድንበሬም ሕይወትን ያያል። ምዕራፉን ተመልከት |