ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 8:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እርሱም መለሰልኝ፤ እንዲህም አለኝ፥ “ዘሩ በእርሻው መጠን እንደ ሆነ ፍርዱም እንደ ሥራው ነው፤ አጫጁም በአራሹ መጠን ነው። ምዕራፉን ተመልከት |