ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 13:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከዚያች ዛፍ ፊት ለፊት ቃል መጣ፤ “ዕዝራ! ዕዝራ!” ብሎ ጠራኝ፤ እኔም፥ “እነሆኝ ጌታ ሆይ፥” አልሁ፤ ተነሥቼም ቆምሁ፤ ምዕራፉን ተመልከት |