ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 10:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 አራተኛውም መጥቶ ያለፉትን በብዙ ድካምና ሕማም ይህን ዓለም የቀሙትን እነዚያን እንስሳ ሁሉ ድል ያደርጋቸዋል፤ ይህን ያህል ዘመን በዚህ ዓለም በተንኰል ኖረ። ምዕራፉን ተመልከት |