መዝሙር 2:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 “ሰንሰለታቸውን እንበጥስ፣ የእግር ብረታቸውንም አውልቀን እንጣል” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 “እግር ብረታቸውን ከእግራችን እንቊረጥ፤ ገመዳቸውን በጥሰን እንጣል” አሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 “ማሰሪያቸውን ከእኛ እንበጥስ፥ ቀንበራቸውንም ከእኛ ላይ እንጣል።” ምዕራፉን ተመልከት |