መዝሙር 97:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 መብረቁ በዓለም ላይ ያበራል፤ ምድርም አይታ ትንቀጠቀጣለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 መብረቁ ዓለምን አበራ፤ ምድርም አይታ ተንቀጠቀጠች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መብረቆቹ ለዓለም አበሩ፥ ምድር አየችና ተናወጠች። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በምድር ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፤ አመስግኑ፥ ደስም ይበላችሁ፥ ዘምሩም። ምዕራፉን ተመልከት |