መዝሙር 85:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የሰው ታማኝነት ከምድር ይፈልቃል ጽድቅም ከሰማይ ወደ ታች ይመለከታል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ታማኝነት ከምድር በቀለች፤ ጽድቅም ከሰማይ ተመለከተች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ጽኑ ፍቅርና እውነት ተገናኙ፥ ጽድቅና ሰላም ተቃቀፉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አቤቱ መንገድህን ምራኝ፥ በእውነትህም እሄዳለሁ፤ ስምህንም ለመፍራት ልቤን ደስ ይለዋል። ምዕራፉን ተመልከት |