መዝሙር 146:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ማዳን ስለማይችሉ በመሪዎች ወይም በማንኛውም ፍጡር አትተማመኑ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ማዳን በማይችሉ በአለቆች፥ በሰው ልጅ፥ አትታመኑ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ልባቸው የቈሰለውን ይፈውሳል፥ ቍስላቸውንም ያደርቅላቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |