Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




መዝሙር 109:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ልጆቹ ያለ አባት ይቅሩ፤ ሚስቱም ባልዋ የሞተባት ሴት ትሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ልጆቹ ድኻ አደጎች ይሁኑ፤ ሚስቱም መበለት ትሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ልጆቹም ያለ አባት ይቅሩ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መዝሙር 109:9
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በእናንተም ላይ ተቈጥቼ በጦርነት እንድታልቁ አደርጋለሁ፤ ሚስቶቻችሁ ባል አልባ፥ ልጆቻችሁም አባት አልባ ሆነው ይቀራሉ።


አምላክ ሆይ! አሁን ግን ልጆቻቸው በራብ እንዲያልቁ፥ እነርሱም በጦርነት እንዲወድቁ አድርግ፤ ሴቶቻቸው ያለ ባልና ያለ ልጅ ይቅሩ፤ ወንዶቻቸው በበሽታ ወጣቶቻቸውም በጦርነት ይደምሰሱ።


አባቶቻችን በጠላት እጅ ተገደሉ፤ ስለዚህ እኛ አባት የሌለን፥ እነሆ እናቶቻችንም ባል አልባ ሆነው ቀርተዋል።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች