መዝሙር 108:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የምትወደው ሕዝብህ ይድን ዘንድ፥ ጸሎታችንን ስማ፤ በኀይልህም ታደገን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፣ በቀኝ እጅህ ርዳን፤ መልስልንም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 አቤቱ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፥ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በላዩ ኀጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም። ምዕራፉን ተመልከት |