Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ዘኍል 33:34 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

34 ከዮጥባታ ተነሥተው በመጓዝ በዓብሮና ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ከዮጥባታ ተነሥተው በዔብሮና ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 ከዮጥባታም ተጉዘው በዔብሮና ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 ከአ​ጤ​ቤ​ትም ተጕ​ዘው በኤ​ብ​ሮና ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 ከዮጥባታም ተጕዘው በዔብሮና ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘኍል 33:34
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ከሖርሃጊድጋድ ተነሥተው በመጓዝ በዮጥባታ ሰፈሩ።


ከዓብሮና ተነሥተው በመጓዝ በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።


ከዚያም ተነሥተው ጉድጎዳ ተብሎ ወደሚጠራ ስፍራ ተጓዙ፤ ከዚያም የውሃ ፈሳሾች ወደሚገኙበት ወደ ዮጥባታ አመሩ፤


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች