ዘኍል 33:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በመጓዝ በኪብሮት ሃትአዋ ሰፈሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በቂብሮት ሃታአባ ሰፈሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጉዘው በኬብሮን-ሐታማ ሰፈሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከሲና ምድረ በዳም ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ከሲናም ምድረ በዳ ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ። ምዕራፉን ተመልከት |