Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ዘኍል 33:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ከሲን ምድረ በዳ ተነሥተው በዱፍቃ ሰፈሩ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በራፍቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ከሲን ምድረ በዳም ተጉዘው በራፋቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ከሲና ምድረ በዳም ተጕ​ዘው በራ​ፋቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ከሲን ምድረ በዳም ተጕዘው በራፋቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘኍል 33:12
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

መላው የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር “ሲን” ተብሎ የሚጠራውን ምድረ በዳ ትተው በረፊዲም ሰፈሩ፤ ነገር ግን በዚያ የሚጠጣ ውሃ አልነበረም።


ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤


ከዱፍቃም ተነሥተው በአሉሽ ሰፈሩ፤


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች