ዘኍል 21:31 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ በአሞራውያን ግዛት ውስጥ ተቀመጡ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ስለዚህም እስራኤል በአሞራውያን ምድር ተቀመጠ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 እስራኤልም እንደዚህ በአሞራውያን ምድር ተቀመጡ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እስራኤልም በአሞራውያን ከተሞች ተቀመጡ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 እስራኤልም እንደዚህ በአሞራውያን ምድር ተቀመጡ። ምዕራፉን ተመልከት |