ዘኍል 2:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 የእርሱም ክፍል የሰው ብዛት ኀምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 የሰራዊቱም ብዛት ዐምሳ አራት ሺሕ አራት መቶ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ኀምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የተቈጠሩ ሠራዊቱም አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከት |