ዘኍል 2:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የእነርሱም ብዛት አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የሰራዊቱም ብዛት አርባ ስድስት ሺሕ ዐምስት መቶ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የተቈጠሩ ሠራዊቱም አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከት |