ማቴዎስ 8:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ኢየሱስ ከተራራው በወረደ ጊዜ፥ እጅግ ብዙ ሰዎች ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከተራራው በወረደ ጊዜም ብዙ ሕዝብ ተከተለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ከተራራው በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከት |