ሉቃስ 7:23 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 በእኔ የማይሰናከል የተባረከ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በእኔ የማይሰናከል ሁሉ ብፁዕ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በእኔም የማይሰናከል ብፁዕ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በእኔም የማይሰናከል ብፁዕ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በእኔም የማይሰናከለው ሁሉ ብፁዕ ነው አላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |