ሉቃስ 7:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ጌታም ባያት ጊዜ ራራላትና “አይዞሽ፥ አታልቅሺ!” አላት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ጌታም ባያት ጊዜ ራራላትና፣ “አይዞሽ፤ አታልቅሺ” አላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጌታም ባያት ጊዜ ራራላትና፦ “አታልቅሽ፤” አላት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ጌታችንም በአያት ጊዜ አዘነላትና፥ “አታልቅሺ” አላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ጌታም ባያት ጊዜ አዘነላትና፦ አታልቅሽ አላት። ምዕራፉን ተመልከት |