ሉቃስ 22:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እነርሱም በነገሩ ተደስተው ገንዘብ ሊሰጡት ተዋዋሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እነርሱም በዚህ ደስ አላቸው፣ ገንዘብ ሊሰጡትም ተዋዋሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እነርሱም ደስ አላቸው፤ ገንዘብም ሊሰጡት ተዋዋሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ደስ ብሏቸውም ሠላሳ ብር ሊሰጡት ተስማሙ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 እነርሱም ደስ አላቸው፥ ገንዘብም ሊሰጡት ተዋዋሉ። ምዕራፉን ተመልከት |