ሉቃስ 19:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ቀርቦ፥ ከተማይቱን በተመለከተ ጊዜ፥ አለቀሰላት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሲቃረብ ከተማዋን አይቶ አለቀሰላት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ እንዲህ እያለ አለቀሰላት፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 በደረሰ ጊዜም ከተማዪቱን አይቶ አለቀሰላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት፥ ምዕራፉን ተመልከት |