ሉቃስ 1:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የጌታ መልአክ ዕጣን በሚጤስበት መሠዊያ በስተቀኝ በኩል ቆሞ ለዘካርያስ ታየው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የጌታም መልአክ ከዕጣን መሠዊያው በስተቀኝ ቆሞ ታየው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የእግዚአብሔር መልአክም በዕጣን መሠውያው በስተቀኝ ቆሞ ታየው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው። ምዕራፉን ተመልከት |