ኢያሱ 15:45 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 በዚያም ከታናናሽ ከተሞችዋና መንደሮችዋ ጋር ዔቅሮን የምትባል ከተማ ነበረች፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም45 አቃሮን በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮቿ ጋራ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 አቃሮን ከተመሸጉና ካልተመሸጉ መንደሮችዋ ጋር፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 አቃሮን ከመንደሮችዋና ከመሰማሪያዎችዋ ጋር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 አቃሮን ከተመሸጉና ካልተመሸጉ መንደሮችዋ ጋር፥ ምዕራፉን ተመልከት |