ኤርምያስ 48:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 “ሞአብ ተደምስሳለች፤ ልጆችዋም ጩኸትን ያሰማሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሞዓብ ትሰበራለች፤ ልጆቿም ጩኸት ያሰማሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ሞአብ ጠፍታለች፤ ይህንም በሴጎር ተናገሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ሞዓብ ጠፍታለች፥ ልጆችዋም ጩኸትን አሰምተዋል። ምዕራፉን ተመልከት |