ኤርምያስ 2:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የሜምፊስና የጣፊናስ ሰዎች፥ መኻል አናትሽን ይላጩሻል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ደግሞም የሜምፊስና የጣፍናስ ሰዎች፣ መኻል ዐናትሽን ላጩሽ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ደግሞም የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች የእራስሽን ዘውድ የሆነውን ፀጉርሽን ይላጩሻል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ፤ አላገጡብሽም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ አላገጡብሽም። ምዕራፉን ተመልከት |