Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ዘፍጥረት 7:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ውሃው እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ውሃውም ምድርን ሸፍኖ መቶ ዐምሳ ቀን ቈየ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 ውኃ​ውም መቶ አምሳ ቀን በም​ድር ላይ ሞላ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘፍጥረት 7:24
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

እግዚአብሔር ኖኅንና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩትን አራዊትና እንስሶች ሁሉ አሰበ፤ ነፋስ በምድር ላይ እንዲነፍስ አደረገ፤ ውሃውም መጒደል ጀመረ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች